弥迦书 6 – CCB & NASV

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

弥迦书 6:1-16

耶和华谴责以色列

1以色列人啊,

你们要听耶和华的话:

“起来,你们要在高山面前申辩,

让丘陵听你们诉说。

2群山啊,大地永固的根基啊,

你们要听耶和华的控告!

因为耶和华要控告祂的子民,

责备以色列人。

3“我的子民啊,

我做了什么对不起你们的事?

我哪里令你们厌烦?

回答我!

4我曾带领你们离开埃及

把你们从受奴役之地救赎出来,

又差遣摩西亚伦米利暗引领你们。

5我的子民啊,

你们要回想摩押巴勒的阴谋以及比珥之子巴兰给他的回答,

要回想你们从什亭吉甲途中的遭遇,

以便认识耶和华公义的作为。”

6我要拿什么朝见耶和华,

在天上的上帝面前叩拜呢?

要献上一岁的牛犊作燔祭吗?

7耶和华会喜爱成千的公羊和万条油河吗?

我要因过犯而献上自己的长子,

因心中的罪恶而献上亲生的骨肉吗?

8世人啊,

耶和华已经指示你们何为良善。

祂向你们所要的是什么呢?

是要你们行公义,好怜悯,

谦卑地与你们的上帝同行。

9耶和华在向耶路撒冷呼喊,

智者必敬畏祂的名。祂说:

“聚在城里的众人啊,你们要听!

10我岂会忘记恶人家中的不义之财和可恶的小升斗?

11我岂会放过使用不公道的秤和砝码的人?

12城中的富人残暴成性,

居民谎话连篇,

满口诡诈之言。

13所以,我要重重地击打你,

因你的罪恶而毁灭你。

14你吃,却吃不饱,仍然腹中空空。

你聚敛钱财,却保不住。

你保住的,我要交给拿刀的。

15你撒种,却不得收割;

你榨橄榄,却无油抹身;

你踩葡萄,却无酒可喝。

16因为你遵守暗利的恶规,

效法亚哈家的恶行,

随从他们的计谋,

所以我要使你荒凉,

让你的居民成为笑柄。

你们要蒙受列国的羞辱。”

New Amharic Standard Version

ሚክያስ 6:1-16

የእግዚአብሔር ክስ በእስራኤል ላይ

1እግዚአብሔር የሚለውን ስሙ፤

“ተነሡ፤ ጕዳያችሁን በተራሮች ፊት አቅርቡ፤

ኰረብቶች እናንተ የምትሉትን ይስሙ፤

2“ተራሮች ሆይ፤ የእግዚአብሔርን ክስ አድምጡ፤

እናንት የምድር ጽኑ መሠረቶችም፣ ስሙ፤

እግዚአብሔር ከሕዝቡ ጋር ክርክር አለውና፤

ከእስራኤልም ጋር ይፋረዳል።

3“ሕዝቤ ሆይ፤ ምን አድርጌሃለሁ?

ሸክም የሆንሁብህስ እንዴት ነው?

እስቲ መልስልኝ!

4ከግብፅ አወጣሁህ፤

ከባርነት ምድርም ተቤዠሁህ፤

እንዲመሩህ ሙሴን፣

አሮንንና ማርያምን ላክሁልህ።

5ሕዝቤ ሆይ፤

የሞዓብ ንጉሥ ባላቅ የመከረውን፣

የቢዖር ልጅ በለዓም የመለሰለትንም እስቲ አስቡ፤

የእግዚአብሔርን የጽድቅ ሥራ ታውቁ ዘንድ፣

ከሰጢም እስከ ጌልገላ የተጓዛችሁትን ዐስቡ።”

6ምን ይዤ በእግዚአብሔር ፊት ልቅረብ፣

በልዑል አምላክ ፊት ልስገድ?

የሚቃጠለውን መሥዋዕት፣

ከአንድ ዓመት ጥጃ ጋር ይዤ በፊቱ ልቅረብን?

7በአንድ ሺሕ አውራ በጎች፣

በዐሥር ሺሕ የዘይት ፈሳሽ እግዚአብሔር ደስ ይለዋልን?

ስለ በደሌ የበኵር ልጄን፣

ስለ ነፍሴም ኀጢአት የሆዴን ፍሬ ላቅርብለትን?

8ሰው ሆይ፤ መልካም የሆነውን አሳይቶሃል፤

እግዚአብሔር ከአንተ የሚፈልገው ምንድን ነው?

ፍትሕን ታደርግ ዘንድ፣ ምሕረትንም ትወድድ ዘንድ፣

በአምላክህም ፊት በትሕትና ትራመድ ዘንድ አይደለምን?

የእስራኤል በደልና ቅጣት

9ስምህን መፍራት ጥበብ ነው፤

ስሙ! እግዚአብሔር ከተማዪቱን እንዲህ እያለ ይጣራል፤

“በትሩን አስቡ፤ ያዘጋጀውም ማን እንደ ሆነ አስታውሱ6፥9 የዚህ ስንኝ የዕብራይስጡ ትርጕም በርግጠኝነት አይታወቅም።

10የክፋት ቤት ሆይ፤

በግፍ የተገኘ ሀብታችሁን፣

በሐሰተኛ መስፈሪያ የሰበሰባችሁትን አስጸያፊ ነገር እረሳዋለሁን?

11አባይ ሚዛን የያዘውን ሰው፣

ሐሰተኛ መመዘኛ በከረጢት የቋጠረውን ንጹሕ ላድርገውን?

12ባለጠጎቿ ግፈኞች፣

ሰዎቿ ሐሰተኞች ናቸው፤

ምላሳቸውም አታላይ ናት።

13ስለዚህ አንተን አጠፋሃለሁ፣

ከኀጢአትህ የተነሣ አፈራርስሃለሁ።

14ትበላለህ፤ ነገር ግን አትጠግብም፤

ሆድህ እንዳለ ባዶውን6፥14 የዚህ ቃል የዕብራይስጡ ትርጕም በርግጠኝነት አይታወቅም። ይቀራል፤

ታከማቻለህ፤ ነገር ግን አይጠራቀምልህም፤

የሰበሰብኸውን ለሰይፍ አደርገዋለሁና።

15ትዘራለህ፤ ነገር ግን አታጭድም፤

የወይራ ዘይት ትጨምቃለህ፤ ነገር ግን ዘይቱን አትቀባም፤

ወይንን ትቈርጣለህ፤ ነገር ግን የወይን ጠጅ አትጠጣም።

16የዖምሪን ሥርዐት፣

የአክዓብን ቤት ልምድ ሁሉ የሙጥኝ ብለሃል፤

ትውፊታቸውንም ተከትለሃል።

ስለዚህ አንተን ለውድመት፣

ሕዝብህን ለመዘባበቻ አሳልፌ እሰጣለሁ፤

አሕዛብም ይሣለቁብሃል6፥16 የሰብዓ ሊቃናት ትርጕም ከዚህ ጋር ሲስማማ የዕብራይስጡ ግን የሕዝቤን ስድብ ትሸከማለህ ይላል።።”