何西阿书 11 – CCB & NASV

Chinese Contemporary Bible (Simplified)

何西阿书 11:1-12

耶和华对以色列的爱

1耶和华说:

以色列年幼时,我就爱他,

视他为儿子,把他从埃及召出来。

2可是,我越召唤他们,他们就跑得越远,

巴力献祭,向偶像烧香。

3是我教以法莲学步,张开双臂抱他们,

他们却不知道是我医治他们。

4我用慈绳爱索牵引他们,

解开他们所负的重轭,

弯腰喂养他们。

5“他们要返回埃及

亚述要统治他们,

因为他们不肯归向我。

6刀剑之灾要临到他们的城邑,

毁坏他们的城门,将他们吞噬,

因为他们倚仗自己的计谋。

7我的子民执意离我而去,

他们虽然求告至高的我,

我也不会拯救他们。

8以法莲啊,我怎能舍弃你?

以色列啊,我怎能弃绝你?

我怎能使你的下场如押玛

我怎能对待你如对待洗扁

我的心意改变,我满怀怜爱。

9我不再发烈怒,

也不再毁灭以法莲

因为我是上帝,不是世人,

是住在你们中间的圣者,

我必不带着烈怒来临。

10以色列子民必跟随耶和华,

祂要像狮子一样吼叫。

祂吼叫的时候,

他们要战战兢兢地从西方来。

11他们必战战兢兢地来,

就像从埃及赶来的鸟儿,

像从亚述飞来的鸽子。

我要带他们返回家园。

这是耶和华说的。”

对以色列和犹大的指控

12耶和华说:

以法莲用谎话包围我,

以色列家用诡诈环绕我;

犹大依然背离圣洁、信实的上帝11:12 犹大依然背离圣洁、信实的上帝”或译为“犹大却与上帝同行,忠于圣者”。

New Amharic Standard Version

ሆሴዕ 11:1-12

የእግዚአብሔር ፍቅር ለእስራኤል

1“እስራኤል ገና ሕፃን ሳለ ወደድሁት፤

ልጄንም ከግብፅ ጠራሁት።

2እስራኤል ግን አብዝቼ በጠራኋቸው11፥2 አንዳንድ የሰብዓ ሊቃናት ቅጆች እንዲሁ ሲሆኑ፣ ዕብራይስጡ ግን በጠሯቸው ይላል። ቍጥር፣

አብዝተው ከእኔ11፥2 ሰብዐ ሊቃናት እንዲሁ ሲሆን፣ ዕብራይስጡ ግን ከእነርሱ ይላል። ራቁ፤

ለበኣል አማልክት ሠዉ፤

ለምስሎችም ዐጠኑ።

3ኤፍሬምን እጁን ይዤ፣

እንዲራመድ ያስተማርሁት እኔ ነበርሁ፤

ነገር ግን የፈወስኋቸው እኔ እንደ ሆንሁ፣

እነርሱ አላስተዋሉም።

4በሰው የርኅራኄ ገመድ፣

በፍቅርም ሰንሰለት ሳብኋቸው፤

ቀንበሩን ከጫንቃቸው ላይ አነሣሁላቸው፤

ዝቅ ብዬም መገብኋቸው።

5“ታዲያ ንስሓ መግባትን እንቢ በማለታቸው፣

ወደ ግብፅ አይመለሱምን?

አሦርስ አይገዛቸውምን?

6በከተሞቻቸው ላይ ሰይፍ ይመዘዛል፤

የበሮቻቸውን መወርወሪያ ይቈርጣል፤

ስለ ክፉ ዕቅዳቸውም ይደመስሳቸዋል።

7ሕዝቤ ከእኔ ዘወር ማለትን መረጡ፤

ወደ ልዑል ቢጣሩም፣

በምንም ዐይነት አያከብራቸውም።

8“ኤፍሬም ሆይ፤ እንዴት እጥልሃለሁ?

እስራኤል ሆይ፤ እንዴትስ አሳልፌ እሰጥሃለሁ?

እንዴት እንደ አዳማ አደርግሃለሁ?

እንዴትስ እንደ ሲባዮ እፈጽምብሃለሁ?

ልቤ በውስጤ ተናወጠ፤

ምሕረቴም ሁሉ ተነሣሥቷል።

9የቍጣዬን መቅሠፍት አላመጣም፤

ተመልሼም ኤፍሬምን አላጠፋም፤

እኔ በመካከላችሁ ያለሁ ቅዱስ አምላክ ነኝ እንጂ፣

ሰው አይደለሁምና፣

በቍጣ አልመጣም።11፥9 ወይም በማንኛውም ከተማ ላይ በተቃውሞ አልመጣም

10እግዚአብሔርን ይከተላሉ፤

እርሱም እንደ አንበሳ ያገሣል፤

እርሱ ሲያገሣ፣

ልጆቹ እየተንቀጠቀጡ ከምዕራብ ይመጣሉ።

11እንደ ወፍ ከግብፅ፣

እንደ ርግብ ከአሦር፣

እየበረሩ ይመጣሉ፤

እኔም በቤታቸው አኖራቸዋለሁ”

ይላል እግዚአብሔር

የእስራኤል ኀጢአት

12ኤፍሬም በሐሰት፣

የእስራኤልም ቤት በተንኰል ከበበኝ፤

ይሁዳ ለአምላክ የማይገዛ፣

የታመነውን ቅዱሱን የሚቃወም ነው።